በዚህ ሳምንት ማዕከላዊ የአስቸኳይ ጊዜ ምላሽ ፈንድ Central Emergency Response Fund (CERF) 3 ሚሊዮን የአሜሪካን ዶላር ለደቡብ ሱዳን ሰደተኞች፣ ለነፍስ አድንና ሰደተኞቹ ለሚኖሩባቸው የማህበረሰብ ክፍሎች ጭምር ለጤናና ሌሎች ማህበራዊ አገልግሎት የሚውል ገንዛብ መመደቡን አመልክቷል፡፡