የጎፋው ዘግናኝ የተፈጥሮ አደጋ

Wait 5 sec.

“የሠው ልጅ እንደ ድንች ከመሬት እየተቆፈረ ሲወጣ አይቼ አለቀስኩ» ይላሉ በጎፋ ዞን ስለደረሰው አሰቃቂ የመሬት መንሸራተት አደጋ ለዶቼ ቬለ የገለጹ አንድ የዐይን እማኝ። እስካሁን በተደረገ ቁፋሮ ከ229 በላይ አስክሬን ሲወጣ ሰባት ሰዎች ከአንገት በታች በአፈር ተቀብረው በሕይወት መገኘታቸውን የዞኑ ባለሥልጣናት ገልጸዋል።