በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጌዴኦ ዞን በደረሰ የመሬት ናዳ የዘጠኝ ሰዎች ሕይወት አለፈ፡፡ አደጋው የደረሰው በዞኑ ራጴ ወረዳ ውስጥ በሚገኙ ሁለት የገጠር ቀበሌያት ውስጥ ነው ፡፡ የመሬት ናዳው ትናንት ከምሽቱ ሰባት ሰዓት ገደማ የደረሰው በወረዳ ጫራቃ እና ሀሮ በተባሉ ቀበሌያት ውስጥ ነው ፡፡