ዩናይትድ ስቴትስ እና እስራኤል ኢራን ላይ ጦርነት ከከፈቱ አንድ ወር አለፈ። አፍሪቃ ጦርነቱን ተከትሎ የነዳጅ ዘይት አቅርቦት መስተጓጎል ያስከተለውን የኃይል አቅርቦች ጫና ለመቋቋም እየታገለች ነው።