በኢትዮጵያ ህዝባዊ እምቢተኝነትን አሰመልክቶ የተሰጠ ጋዜጣዊ መግለጫ

Wait 5 sec.

ይህ ትዕይንተ-ሕዝብ በአገሪቱ የሚዲያ ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ፣በዩትዩብ ከአንድ ሚሊዮን በሳተላይት ቴሌቪዥን ደግሞ ከ10 ሚሊዮን ያላነሰ ህዝብ በቀጥታ ሥርጭት እንዲከታተለው ታቅዶ የሚካሄድ መሆኑን የአዘጋጁ ግብረ ኃይል አስታውቋል።የኢትዮጵያን የፖለቲካ ሁኔታ የሚከታተሉት አቶ አያና ፊይሳ ደግፎ ሰልፍ ሊወጣላቸው የሚችል ሰው ስለመኖሩ ጥያቄ አላቸው ።