ለምርጫው የፀጥታና አስቻይ ኹኔታን የሚገመግም ቡድን መሰማራቱ

Wait 5 sec.

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በስድስት ክልሎች ውስጥ መሬት ላይ ያለውን «የፀጥታ እና አስቻይ የፖለቲካ ምህዳር» እንዲመለከት ያደራጀው ቡድን ይዞት የሚመለሰውን የዳሰሳ ውጤት የሚጠብቁ መሆኑን የፖለቲካ ፓርቲዎች ገለፁ።