በአማራ ክልል ስር በምትገኘዉ የኦሮሚያ ልዩ ዞን ከሚሴ በሃርጡማ ፉርሴ ወረዳ በራሳሙሬ ቀበሌ ነዋሪዎችና በፀጥታ አስከባርዎች መካከል ግጭት መፈጠሩን የአከባቢው ነዋሪዎች ለዶቼ ቬሌ ተናግረዋል።