በከሚሴ የተፈጠረዉ ግጭት

Wait 5 sec.

በአማራ ክልል ስር በምትገኘዉ የኦሮሚያ ልዩ ዞን ከሚሴ በሃርጡማ ፉርሴ ወረዳ በራሳሙሬ ቀበሌ ነዋሪዎችና በፀጥታ አስከባርዎች መካከል ግጭት መፈጠሩን የአከባቢው ነዋሪዎች ለዶቼ ቬሌ ተናግረዋል።