"በንብረትም ላይ በሰውም ላይ ጉዳት ደርሷል በጨፋ ሮቢት ቀጠና ማለት ነው። በሰሜን ሸዋ ደግሞ ማጀቴ አቅጣጫ ማለት ነው። ከ340 በላይ የቀንድ ከብቶች ተወስደዋል። የቀበሌ አመራርን ጨምሮ የሰው ህይወት ተቀጥፏል።