የአማራ ክልል ግጭትና ላሊበላ

Wait 5 sec.

በአማራ ክልል በመከላከያ ሠራዊት እና በፋኖ መካከል ለወራት እየተደረገ ያለው ግጭትና ውጊያ አሁንም ስለመቀጠሉ ፣ከፍተኛ ሰብዓዊ ውድመት እያደረሰ ስለመሆኑና መደበኛ የሕይወት እንቅስቃሴ እየታጎለ ስለመሆኑ የየአካባቢው ነዋሪዎች እየገለፁ ነው።