ስማቸው እንዳይገለጽና ድምጻቸው እንዲቀየር የፈለጉ የአበርገሌ ወረዳ የስራ ሃላፊም በወረዳው ሰዎች መሞታቸውን፣ በርካቶች መታገታቸውን፣ እሳቸውም አምልጠው ወደ ሰቆጣ በእግር እየተጓዙ መሆኑን ይናገራሉ።