ይህንን ሪፖርት በሚመለከት አስተያየት የጠየቅናቸው "ንጋት ግሎባል ኢኒሽየቲቭ" የሚባል በዘርፉ ላይ የሚሠራ ድርጅት መሥራች እና ኃላፊ አቶ ዳንኤል መለሰ የአሜሪካ መንግሥት በኢትዮጵያ በኩል ችግሩን ለመግታት የሚደረገውን ጥረት "እውቅና ሰጥቶታል ማለት ይቻላል" ብለዋል።