የኢትዮጵያ የሰብዓዊ መብት ኮሚሽን፤ኢሰመኮ የመዘዋወር ነጻነት አደጋ ላይ ወድቋል ሲል ያወጣው መግለጫ እና የመንግሥት ምላሽ፣ ዶይቸ ቬለ ከአጭር ሞገድ ወደ ሳተላይት ሽግግርን እንዲሁም የኢትዮጵያ የኒዩክሌር ኮሚሽን ኮሚሽነር ሹመት፦ የማኅብራዊ መገናኛ አውታሮች ቅኝት ዝግጅት ።