«ከ56 ወረዳዎች የተገኘ መረጃ እንደሚያመለክተው፥ 56 ሺህ ወጣቶች ከትግራይ ስደት መውጣቱ ያመለክታል። ይህ የተሟላ ሪፖርት አይደለም። በተመሳሳይ 25 ሺህ የሚሆኑ የትግራይ ወጣቶች ከሳውዲ እና ሌሎች ተመልሰው መምጣታቸው ቁጥራዊ መረጃዎች ያመለክታሉ።»