የተባበሩት መንግሥታት የትምህርት፣ የሳይንስና የባሕል ድርጅት (ዩኔስኮ)የወላይታ ብሄር የዘመን መለወጫ በዓል «ጊፋታ»ን በማይዳሰሱ የዓለም ቅርስነት መዘገበ። ባህሉ በዩኔስኮ መመዘገቡን ተከትሎ በወላይታ ዞን የተለያዩ ከተሞች ህዝቡ ደስታውን በሠልፍ ሲገልጽ ውሏል።