በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ሦስት ወረዳዎች የእንስሳት ወረርሽኝ መቀስቀሱን አርሶአደሮች ለዶቼ ቬለ ገለጹ ፡፡ አርሶአደሮቹ እንዳሉት ከባለፈው ሳምንት ጀምሮ በተቀሰቀሰው ወረርሽኝ የአርሻ በሬዎቻቸውን ጨምሮ በሺህዎች የሚቆጠሩ ከብቶቻቸው ሞተውባቸዋል ፡፡