በአማራ ክልል ሰሜን ወሎ ዞን ጃራ የስደተኞች መጠለያ ጣቢያ በሴቶች ላይ እየደረሰ ያለው ወሲባዊ ጥቃት እየጨመረ መምጣቱ ተገለፀ። በባለፉት ሁለት ወራት 12 ጥቃቶች የተመዘገቡ ሲሆን ጥቃቱ ከዚህም በላይ ሊሆን ይችላል ተብሏል።