ሁለት ዓመት በዘለቀው የሰሜኑ ጦርነት በትግራይ፣ አማራ እና አፋር ክልሎች በርካታ አዋቂና አዳጊ ሴቶች ለወሲብ ጥቃት መዳረጋቸውን የሀገር ውስጥም ሆኑ ዓለም አቀፍ የመብት ተቆርቋሪ ተቋማት በይፋ ገልፀውታል።