የጋራ መግለጫው የፈረንሳዩ ፕሬዝዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ለፍልስጤም መንግስት እውቅና ለመስጠት ቃል ከገቡ እና ማክሮን፣ ለብሪታኒያ ጠቅላይ ሚኒስትር ኬይር ስታርመር እና ለጀርመኑ መራሄ መንግስት ፍሪድሪክ ሜርስ ያደረጉትን ጥሪ ተከትሎ ነው።