በጋዛ እየተባባሰ ያለውን ሰብአዊ ቀውስ ለማቃለል የመጀመሪያወቹ የእርዳታ መኪኖች ፍልስጤም ግዛት መድረሳቸው ተገለፀ። እስራኤል የምግብ አቅርቦትን ለማገዝ በአንዳንድ አካባቢዎች ጦርነቱን እንደምታቆም አስታውቃለች።