የክልሉ ሚሊሻ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አበራ ቡኖ ከሰሞኑ በክልላዊው የኦሮሚያ ብሮድካስቲንግ ኔትዎርክ (ኦቢኤን) ላይ ቀርበው በሰጡት ማብራሪያ በዚህ በ2017 ዓ.ም. ብቻ ስነስርዓት ጥሰው በተገኙ ከ31 ሺህ በላይ የክልሉ ሚሊሻ ላይ የተለያዩ እርምጃዎች መወሰዳቸውን አስረድተዋል፡፡