በአመዛኙ በጎ ነበር በተባለው የዚህ የስትራቴጂካዊ ግምገማ ውይይት፣ በሰሜን ኢትዮጵያ ሰላም ለማስፈን በሚደረገው ጥረት ዘላቂ ድጋፍ እንደሚያደርግ የአፍሪካ ሕብረት አቋሙን ያሳየበት እንደነበርም ተገልጿል።