በደቡባዊ ትግራይ የስልጣን ሹም ሽሩ ያስከተለው ውዝግብ

Wait 5 sec.

ነባሩን የትግራይ ክልል ደቡባዊ ዞን አስተዳደር ከስልጣን በማውረድ ሌሎች መሾማቸውን የትግራይ ግዚያዊ አስተዳደር ፕሬዝደንት ጀነራል ታደሰ ወረደ አስታወቁ። ማይጨው ከተማ የሚገኘው የትግራይ ክልል ደቡባዊ ዞን አስተዳደር ፅሕፈት ቤት አድማ በታኝ የተባሉ እና ሌሎች ታጣቂዎች ተቆጣጥረውት እንዳለም የማይጨው ከተማ ነዋሪዎች ለዶቼቬለ ተናግረዋል።