ኢትዮጵያ ላለፉት 14 ዓመታት የገነባችው የኅዳሴ ግድብ ዛሬ ጳጉሜን 4 ቀን 2017 ዓ. ም ተመረቀ። የመሠረት ድንጋዩ በ2003 ዓ.ም የተቀመጠው ይህ ግዙፍ ግድብ ያልተቋረጠ ከፍተኛ ዲፕሎማሲያዊ ጫና ያልተለየው ነው።