ዩጋንዳ ዉስጥ ነገ የሚደረገዉን ፕሬዝደንታዊና የምክር ቤት አባላት ምርጫ ለመታዘብ ጥያቄ ያቀረቡ መንግስታትና ድርጅቶች የታዛቢነት ፈቃድ መከልከላቸዉን አስታወቁ።