የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ አስመራ ኤርትራ በየቀኑ የሚያደርገውን በረራ ከዛሬ ጀምሮ ያቋረጠው ካለፈው ቅዳሜ ጀምሮ አስመራ ውስጥ ገንዘቡን ማንቀሳቀስ እንዳይችል "ሙሉ በሙሉ በመታገዱ" መሆኑን አስታወቀ።