የኢትዮጵያ አየር መንገድ አዲሱ ፕሮጀክት ፋይናንስ ፍለጋ

Wait 5 sec.

በአፍሪካ ልማት ባንክ በኩል 500 ሚሊየን ዶላር አስተዋጽኦ እንደሚደረግም ከወዲሁ መረጋገጡን ተናግረዋል፡፡ አቶ ለማ አሁን የፕሮጀክቱን ቀሪውን 7.5 ቢሊየን ዶላር ከሌሎች ባኮችና የፋይናንስ ድርጅቶች የማፈላለግ ስራ ቀሪው የሚጠበቅ ትልቁ ስራ መሆኑን አስረድተዋልም