በጉዳዩ ላይ አስትያየታቸውን ለዴቼ ቬለ ከሰጡ የበረራ ዘርፍ ባለሙያዎች አንደኛው ይህ ውሳኔ "በቦይንግ እና በኢትዮጵያ አየር መንገድ እንዲሁም በቦይንግ እና በኢትዮጵያ መካከል ያለውን ግንኙነትም ወደ ላቀ ደረጃ ያሸጋግራል" ብለዋል።