ማሕደረ ዜና፣ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የ80 ዓመት አዛዉንት ወይስ ጨቅላ?

Wait 5 sec.

የሠራችዉን የኑክሌር ቦምብ ያጠፋቸዉ ግን አንዲት ሐገር ናት።ደቡብ አፍሪቃ።አፍሪቃዊቱ ሐገር ቦምቡን በ1990ዎቹ መጀመሪያ ያጠፋቸዉ አንዳዶች እንደሚሉት ጥቁሮች ኑክሌሩን እንዳይቆጣጠሩት ለማድረግ ነዉ። የደቡብ አፍሪቃ የነጭ ዘረኞች የመጨረሻ ፕሬዝደንት ፍሬድሪክ ዊሊያም ደ ክላርክ እንዳሉት ግን ሶቭየት ሕብረት በመፈራረሷ ነዉ።