አሜሪካ ለፍልስጤም ባለስልጣናት ቪዛ መከልከሏ ይቀለበስ ይኾን?

Wait 5 sec.

አሜሪካ የፍልስጤም አስተዳደር ፕሬዝዳንት ማህሙድ አባስን ጨምሮ ከ80 በላይ ባለሥልጣናት በ25ኛው የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ጉባኤ ላይ እንዳይገኙ የይለፍ ፈቃድ /ቪዛ/ መከልከሏን አስታውቃለች። የቪዛ ክልከላው የተሰማው ሃገራት በጉባኤው ላይ ለፍልስጥኤም የሀገርነት ዕውቅና ለመስጠት በተዘጋጁበት ወቅት ነው።