በአውስትራሊያ በተፈጸመ ጥቃት 12 ሰዎች ተገደሉ

Wait 5 sec.

በአውስትራሊያ ሲድኒ ከተማ ቦንዲ በተባለው የባሕር ዳርቻ የይሁዲዎች ሐኑካ ሲከበር ሁለት ግለሰቦች በከፈቱት ተኩስ 12 ሰዎች ሲገደሉ 29 ሰዎች ቆሰሉ። ከጥቃት ፈጻሚዎቹ አንዱ በፖሊስ ሲገል ሌላው ቆስሎ በቁጥጥር ሥር ውሏል።