ፕሬዝደንት ታዬ "በየቦታው የሚታዩ ግጭቶችን በኃይል ማስተካከል የሚቻል ቢሆንም" መንግሥት ዘላቂ ሰላም የሚረጋገጠው በሰላማዊ መንገድ ብቻ እንደሆነ ያምናል ሲሉ ተናግረዋል። መንግሥት አንድነትና ሰላምን ለማጽናት ሕዝባዊ ተቋማትን መገንባት፣ ለሕዝብ የቀረበ እና የታመነ ያሉት አስተዳደርን መዘርጋ ላይ አተኩሮ ይሠራል ብለዋል