በተለይም ከመስከረም ወር ጀምሮ ያለው ወቅት በኢትዮጵያ ቱሪዝምን ለጎብኚዎች ለመሸጥ ዋነኛው ወቅት ነው ተብሎ በሚታሰብበት ወቅት ላይ ወደ አገሪቱ የሚገቡት የጎብኚዎች ቁጥር አገሪቱ በምትመኘው ልክ አለመሆኑን ነው የዘርፉ ሙያተኞች የሚገልጹት፡፡