ትግራይ ክልል የፖለቲካ አለመረጋጋትና የቱሪዝም እንቅስቃሴ

Wait 5 sec.

በትግራይ ክልል ያለው ፖለቲካዊ አለመረጋጋት የቱሪዝም እንቅስቃሴ እንዳያገግም እንቅፋት መሆኑን የዘርፉ ተዋንያን ዐሳወቁ ። በተለያዩ ሀገራት የሚወጡ የጉዞ ማሳሰቢያዎች አሉታዊ ጫና እየፈጠሩ ስለመሆናቸውም የትግራይ ቱሪዝም ጽ/ቤት ገልጿል ።