የኢትዮጵያን የኢንቨስትመንት አመቺነት ኹኔታ "ፈታኝ ነው"፦ የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

Wait 5 sec.

አሜሪካ መንግሥት ሰሞኑን ባወጣው መረጃ "የኢትዮጵያ የኢንቨስትመንት ኹኔታ "ለአሜሪካ እና ሌሎች የውጭ ንግዶች ፈታኝ ነው" ሲል አስታወቀ። የኢትዮጵያ መንግሥት የከተሞች የመንገድና የዳርቻ ወይም የኮሪደር ልማት የባለሃብቶችን መዋዕለ ንዋይ ፈሰስ የማድረግ ፍላጎት "ገድቧል" ሲል ነው የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤት በሪፖርቱ ያመለከተው።