በክርስትና ሃማኖት በተለይም በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን በታላቅ መንፈሳዊ ትርጉም የሚከበረው የመስቀል በዓል በኢትዮጵያ በተለያዩ አከባቢዎች እጅግ በሚወደድ ባህላዊ መልኩም በድምቀት ይከበራል፡፡