በምስራቅ ወለጋ ተፈናቃዮች ስጋት ላይ መሆናቸዉን ተናገሩ

Wait 5 sec.

በምስራቅ ወለጋ ዞን ጎቡ ሰዩ ወረዳ አኖ ከተማ የሚገኙ ተፈናቃዮች አሁንም በስጋት ውስጥ እንደሚገኙ ተናገሩ፡፡ በጎቡ ሰዩ ወረዳ የነበሩ በመቶዎች የሞቆጠሩ ነዋሪዎች ከጥቃቱ ወዲህ አካባቢውን ለቀው መሄዳቸው ተመልክቷል፡፡ የምስራቅ ወለጋ ዞን የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ጽ/ቤት በጎቡ ሰዩ 5 ሺ የሚደርሱ ሰዎች መፈናቀላቸዉን ገልጿል፡፡